Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
by: anteneh adamo | 17 KB | 13-09-2023 | 256 ጊዜ ተነቧል | 479 ጊዜ ውርዷል
ደራሲ: በዕውቀቱ ስዩም
በድሮና በዘንድሮ ይመላለሳል። የዘመናችንን ዐበይት ጉዳዮች ይዳስሳል። "ከአሜን ባሻገር" ሃያ ምናብ አሳሽ፥ልብ ዳሳሽ፥ አዕምሮ ፈታሽ፥ ዋዘኛ እና ምፀተኛ ድርሰቶችን ይዟል። ድርሰቶቹ ጉዞ ቀመስ፥ ፖለቲካ ለበስ፥ ታሪክ ጠቀስ ናቸው። በጉዞ ቀመስ ተረኮቹ ዕይታው የቀሰቀሰበትን ሐሳቦች ያወጋናል። የፖለቲካ ለበስ መጣጥፎቹም "...የእንጉርጉሮ እና የልግጫ ድብልቅ..." ናቸው ይለናል። በታሪክ ጠቀስ መጣጥፎቹ የታላላቅ ኢትዮጵያውያንን ገድል ያወሳልናል።
© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት